• Call Us
  • +251..........

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል።

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል። 

የየዘርፉን ሁኔታ የተመለከቱ ሃሳቦችም ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።

#PMOEthiopia