South Ethiopia Regional Government Communication Affairs Bureau
የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት በሮም በሚገኘው ሳንታ ማሪያ ማጆሬ ቤተ-ክርስትያን ተፈጽሟል፡፡
በቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ በተከናወነው የሽኝት መርሐ ግብር ላይ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ጨምሮ የበርካታ ሀገራት መሪዎች መታደማቸው ተነግሯል፡፡
ከሀገራት መሪዎች በተጨማሪ የሃይማኖት መሪዎችና…Read More
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለመሆን፤ በ2040 ደግሞ ዓለም አቀፍ የብልጽግና አርአያ ለመሆን…Read More
የኮዲንግ ሥልጠና ለ5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ወጣቶች!
በዌብ-ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፎች የኮዲንግ መሠረታዊ ክህሎት ለማዳበር የሚያስችሉ ነጻ የኦንላይን ሥልጠና ዕድሎች ተጠቃሚ ለመሆን https://ethiocoders.et/ ይመዝገቡ፡፡
የኦንላይን ሥልጠናውን በተሰጡት 8 ሳምንታት ለሚያጠናቅቁ ብቁ ሠልጣኞች ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትላቸዋል፡፡
…Read More
"ፈጣንና ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ግብርና ዘርፉን ማሻሻል ተቀዳሚ ተግባር ነው" ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት አዲሱ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ የማስተዋወቅ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የግብርና እና ገጠር ልማት ፖሊሲውን ለማስፈፀምና ትግበራውን ውጤታማ ለማድረግ በየደረጃው ያለው የዘርፉ አመራር በፖሊሲው በቂ…Read More
ባለፉት 7 የለዉጥ አመታት በሀገሪቱ መፍትሔ መሆን የሚችሉ ስኬቶች ተመዝግበዋል - አቶ ጥላሁን ከበደ
መጋቢት 24/2017 ዓ.ም
ባለፉት 7 የለዉጥ አመታት በሀገሪቱ መፍትሔ መሆን የሚችሉ ስኬቶች ተመዝግበዋል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ ገልፀዋል ።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ የለዉጡን 7 አመታት የሚዘክር የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል ።
የድጋፍ ሰልፉ በኢትዮጵያ…Read More
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ሃሳቦች
# ኢኮኖሚን በተመለከተ ባለፉት ስምንት ወራት በዋና ዋና የኢኮኖሚ አመላካቾች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል። በቀጣይ የበጀት ዓመቱ ቀሪ ወራት ይህን ስኬት ማጠናከር ከተቻለ ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት ከ8 ነጥብ 4 በመቶ በላይ የኢኮኖሚ እድገት ታስመዘግባለች።
# ግብርናን በተመለከተ…Read More
አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነትና ከህዝብ የተቀበለውን አደራ በአግባቡ በመወጣት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል - ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ማዕከል አድርጎ በተዘጋጀው፤ ክልል አቀፍ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድ ላይ ያተኮረ የአመራር የዉይይት መድረክ ተገኝተው መልዕክት…Read More
መጋቢት 1 ቀን 2017 “በትምህርት፣ በጤና፣ በኢኮኖሚ ጉዳዮችና በሌሎች አምራች ዘርፎች ያሏችሁን ጥያቄዎች እና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮችን ይላኩልን” በማለት ባሳወቅነው መሰረት የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች የሰጡትን ምላሽና ማብራሪያ በዚህ ሳምንት እናቀርባለን።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ክልል አቀፍ የአመራር የዉይይት መድረክ እያካሄደ ነዉ
መጋቢት 6/2017 ዓ.ም
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ዕቅድ ዙሪያ ክልል አቀፍ የከፍተኛ አመራር የዉይይት መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል ።
በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ፣የዉስጥ አንድነትን…Read More
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ በመሆን የተሾሙት አቶ አባይነህ አበራ የስራ ርክክብ አደረጉ
መጋቢት 4/2017 ዓ.ም
የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ በመሆን የተሾሙት አቶ አባይነህ አበራ ከቀድሞው የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰሎሞን ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል።
የቀድሞው የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰሎሞን አዲሱን ኃላፊ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር በማስተዋወቅ በተቋሙ የስራ ዘርፎች ዙሪያ ዝርዝር…Read More
Copyrights 2021. . All Rights Reserved.
Developed by NATNAEL ABATE