የቢሮው ሀላፊ መልዕክት አቶ አባይነህ አበራ የቢሮው ሀላፊ መልዕክት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የየራሳቸው የሆነ አኩሪ ባህል፤ታሪክና መልአከዓ-ምድራዊ አሰፋፈር፤ የሥነልቦና አንድነት፤ በጋራ ያፈሩት ሀብትን የሚጋሩ እንዲሁም የመልማት ፍላጎት ያላቸው ብሄሮች፤ ብሄረሰቦችና ህዝቦች በነሐሴ 13 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀድሞው የደቡብ ብሄሮች፤ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል በአዲሱ አደረጃጀት የተመሰረተ ክልል ነው፡፡ በክልሉ 32 ነባር ብሄረሰቦችና የተለያዩ ህዝቦች በመፈቃቀድና በመተጋገዝ የሚኖሩበት በተፈጥሮ የበለጸገና በፍጥነት የመልማት እድል ያለው ክልል ነው፡፡ ሰፊ የኢንቨስትመነት አማራጮች፤ እምቅ ሀብት እንዲሁም ይህን ሀብት ለማልማት የሚችል በስራ ታታሪነቱ የሚጠቀስ የሰው ሃይል የሚገኝበትና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች የሚያቀላጥፉ የመሰረተ ልማትና ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዝ ዘመናዊ የአሰራር ስርአት የተገነባበት ክልል ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አለምን የሚያስደምሙ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎች የሚገኙበት ቀጠና ነው፡፡ Read More Feedback Your Name Email Contact Number Company Name Request - None -Network & Software Development DirectorateDataCenter DirectorateMaintenance DirectorateEncubation DirectorateLicense IssuanceCompetency AssuranceTraining Enquiry Message አገልግሎቶች በቢሮው የሚሰጡ አግልግሎቶች ሚዲያ ሞኒተሪንግ፤… የመንግስት መረጃ ማ… የኮሙዩኒኬሽንና የሚ… ዜናዎች Read More Sat, 07/19/2025 - 19:11ምክር ቤቱ በ6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤው የረቀበለትን የ2018 በጀት 53.9 ቢሊዮን ብር አፀደቀ Read More Tue, 07/15/2025 - 14:22በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል። Read More Tue, 07/15/2025 - 14:13በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል። Read More Tue, 07/15/2025 - 11:37በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጤናው ዘርፍ በ2017 ዓ.ም የተመዘገበውን ውጤት ለማስቀጠል የተናበበ ሥራ መከወን እንደሚያስፈልግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ Read More Tue, 05/20/2025 - 19:30ፋይዳ 9.6 ትሪሊዮን ብር በዲጂታል ግብይት እንዲዘዋወር አግዟል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Read More Fri, 05/09/2025 - 11:16የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ክልላዊ መድረክ እየተካሄደ ነዉ Read More Tue, 05/06/2025 - 11:49በክልሉ ለአልሚ ባለሀብቶች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል -አቶ ጥላሁን ከበደ Read More Thu, 05/01/2025 - 15:39 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ዜጎች ከተለያዩ ሀገራት የርቀት ሥራ የሚያገኙበትን እድል እየፈጠረ ነው Read More Sun, 04/27/2025 - 10:50የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ Read More Sun, 04/27/2025 - 10:47ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ ምክር ቤቱ በ6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤው የረቀበለትን የ2018 በጀት 53.9 ቢሊዮን ብር አፀደቀ ምክር ቤቱ በ6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤው የረቀበለትን የ2018 በጀት 53.9 ቢሊዮን ብር አፀደቀ ...ተጨማሪ ያንብቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል…...ተጨማሪ ያንብቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀን እየገመገመ ይገኛል…...ተጨማሪ ያንብቡ